Skip to main content

እኔና የዘንድሮ ምርጫ (2013)

 

                                        

እኔ እራሴ ለአቅመ ምርጫ ከደረስኩ ወዲህ 1997 ዓ፣ም ምርጫ ቢያንስ በሂደቱ ለእውነት የተጠጋ ይመስለኛል። 1997 ዓም ምርጫ ወዲህ የተካሄዱት ምርጫዎች በአንጻሩ ምርጫዎች ይሁኑ ቅርጫዎች እስካሁን ማረጋገጫ የተገኘላቸው አይመስለኝም።

የአሁኑስ?

በእኔ እምነት የዘንድሮው ምርጫ ደግሞ ያለ ወቅቱ የመጣና አስፈሪ ገጽታ ያዘለ ነው እኔ ስልጣን ቢኖረኝ እንዳይኖር የምፈልገው ዓይነት ምርጫ ነው። ለነገሩ ምርጫ በአጠቃላይ ባይኖሩ ወይም ባይፈጠሩ ከምመኛቸው ወሳኝ ጉዳዮች አንዱና ዋነኛው እንደሆነ ካመንኩኝ ቆይቻለሁ። ምን ይደረጋል። አንዴ ተፈጥሯልና አብረን ልንኖር ግድ ይላል። በሌላው አለምም ቢሆን በምርጫ ምክንያት ስልጣን በፍጹም የማይገባቸው ግለሰቦችን እንዳየን የሩቅ ጊዜ ትዝታ አይደለም። በየክልሎቹ የሚደረገው መፈናቀል ከምርጫ ጋር የተያያዘ ቢሆንስ። ከህዳሴ ባሻገር የሆነ ሃይል እንደዚህ እንዲሆን ፈልጎ ቢሆንስ። ፖለቲካችን እንደሁ በተንኮል የተሞላ ነው። ለዛም ነው ከአወንታዊ መገለጫዎቹ ይልቅ አሉታዊ ገጾቹ ጎልተው የሚታዩኝ። 

በእርግጥ በአሁኗ ኢትዮጵያ መምረጥም ይሁን አለመምረጥ ለነጋችን ዋስትና የለውም። ሆኖም ግን በሌሎች  ምርጫ  ከሚወሰንብን መርጠን የሚመጣውን መጋፈጥ የሚሻል ይመስለኛል። ቢያንስ ሌሎችን ከምንወቅስ መርጠን ያሰብነው ባይሆን እንኳን ምርጫውን እንወቅሳለን። 

እናም ጊዜው ሳያልፍ የምርጫ ካርድ አውጡ። ምን አልባት ወደመጨረሳው ቀልባችን የሚስብ ነገር እናገኝ ይሆናል።  በዚህ ወሳኝ ወቅት

ከመምረጥ መመረጥ
ካለመምረጥ መምረጥ

ሳይሻል አይቀርም። እናም ጊዜው ሳያልፍ ካርድ እንድትወስዱ እመክራለሁ። በተለይ ደግሞ ለአቅመ ምርጫ የደረሳችሁ ወጣቶች 

"ዜጎች የምርጫ ካርድ ወስደው ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ሊጠቀሙ ይገባል"
ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት

በዚህ ምርጫ እኔ በግሌ ፓርቲዎችን ሳይሆን ግለሰቦችን መምረጥ ብችል ደስ ይለኝ ነበር። ፓርቲወች ውስጥ ብዙ ግብስብስ ሞልቷል። መልካም የሚባሉ ግለሰቦች ግን በሁሉም ፓርቲወች ውስጥ በአናሳ ቁጥር እንድሚገኙ አስባለሁ። እነዚህ በራሳቸው የቆሙ መልካም ግለሰቦች የህዝብን ይሁንታ ቢያገኙ ከፓርቲ ባሻገር እኛንም ሀገራቸውንም በአግባቡ ሊያገለግሉ ይችላሉ የሚል ግምት አለኝ። የምርጫ መመሪያው የሚፈቅድ ከሆነ ቢያንስ አንድ ተወካይ ያለበት ሄጄ እመርጣለሁ።

በዚህ ምርጫ ምን ተስፋ አደርጋለሁ፡ 

እንደማንኛውም ሀገር ገዢ ፓርቲ የእኛውም ገዢ ፓርቲ በተግባር የተፈተነ ውዝፍ እዳ አለበት። ውዝፍ እዳው የሚቀልለት ምናልባት ተቃዋሚ ሆኖ ከመጣ ብቻ ይመስለኛል። የትናንቱንና ዛሬ እየሆነ ያለውን የሚያስረሳለትና የሚያካክስለት ከየት እንደሚያገኝ ፈጣሪ ብቻ ነው የሚያውቀው። እስካሁን ከኖርንበትና ከምናውቀው መንገድ በተለየ ለነገ ተስፋ የሚሰጠን አማራጭ ሃሳቦችን ( ተግባራዊ የሚሆኑ) መስማት የምቋምጥበት ወቅት ላይ ነኝ ።

ተፎካካሪዎች ደግሞ እንደ አሁን ቀደሙ ሁሉ እኛ የምናውቀውንና የኖርንበትን የገዢ ፓርቲ ታሪክ ለእኛው  በድጋሚ ከምታስታውሱን በችግሩ ጥልቀት ልክ አሁን ካለንበት ነባራዊ ሁኔታ የሚያወጣንን አማራች መንገድ እንድታመላክቱኝ ምኞቴ ነው። ከአሉባልታ በዘለለና ሳይንሳዊ በሆኖ አመክንዮ የእያንዳንዳችሁ ሀሳብ ከሌሎቻችሁ የሚሻልበትን መንገድ ብታመላክቱኝ ቢቻል ቀልቤን ትስቡታላችሁ ካልሆነም የተቀናቃኛችሁን ሃሳብ በቅጡ እንድረዳው ታግዙኛላችሁ።

በእኛ ሀገር ብዙ ጊዜ እንደህዝብም ሆነ እንደ ፓርቲ ትኩረት የማንሰጠው ጉዳይ በገዢው ፓርቲ ድክመቶችና ስህተቶች ውስጥ ደረጃው ቢለያይም የሁላችንም ድርሻ እንዳለበት ነው። የህዝቡ የዋህነት እንዲሁም የፖለቲካ ኢሊቶች ግትርነት እንደ ሀገር ለገባንበት ውጥንቅጥ አንድ አካል ብቻ ላይ መወርወር አሁንም የመፍትሄ አቅጣቻው ላይ እንዳናታኩር ከመጋረድ ውጭ ብዙ የሚጠቅመው ነገር የሚኖረው አይመስለኝም።  በአጭሩ አብሮኝ የሚያለቅስ ገዢ መደብ ሳይሆን ከችግሩ የምወጣበትን መንገድ  የሚያመላክተኝ መሪ ፓርቲ ለማየት እጓጓለሁ። በዚህ ምርጫ። 

በዚህ ምርጫ ከምንም በላይ ኮረጆ ከመገልበጥ እኩል የሚያሳስበኝ ሁሉም የፖለቲካ ሰዎች በሚባል ደረጃ እኔ በሰማሁትና በገባኝ ልክ መወሰን ሲገባኝ እናንታ የምትወስኑልን ነገር ነው። በዚህ ምርጫ ይሻሻላል ብየ ተስፋ አደርጋለሁ። 

በ1997 ዓም ምርጫ ወቅት የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነበርኩ። እናማ በጊዜው የነበሩ ብልጣ ብልጦች እንድንመርጥ ካስጎመጁን በኋላ የቁርጡ ቀን ሲደርስ የምርጫ ወረቀት አለቀ ብለው ቅስማችን ሰብረውት ነበር።  በዚያም የተነሳ ለአላስፈላጊ ተቃውሞና መስዋእትነት ዳረጉን። በዚያ ፍትጊያ ውስጥ ምርጫው አልፎም ተቃዋሚዎች ሆየ የህዝቡን ድምጽ ሜዳ በትነው የምርጫወን ነገር ዋጋ አሳጥተውት ነበር። ያኔ የተሰበረው የምርጫ መንፈስ ያው እስከ አሁንም ድረስ አልተጠገነም።

ሌላው ስጋቴ ግትርነታችን ነው። በምርጫው ሂደትም ይሁን ከውጤቱ ማግስት ለሀገር ጦስ የሚሆን ብዙ ፋወል የምንሰራው ነገር ያሰጋኛል። እርስ በእርሳችን መታገል መነጋገርና መግባባት ሲገባን አንዱ በሌላው ላይ ነጥብ በማስቆጠር ስሌት የሀገርንና የህዝብን ደህንነት አደጋ ላይ በሚጥል ሁኔታ ለሌሎች ሶስተኛ ወገኖች ሲሳይ የመሆናችን ነገር ከአሁኑ ሊታሰብበት ሊታረም የሚገባ አስተሳሰብ ይመስለኛል። ሶስተኛ ወገኖች አጋጣሚውን ተጠቅመው የራሳቸውን ፍላጎትና ጥቅም ከማራመድ ባለፈ በየትኛውም አግባብ ለኢትዮጵያ የሚሆን ነገር ሲያደርጉ አላየሁም። ለኢትዮጵያ ያለናት እስከ ድክመታችንም ቢሆን ኢትዮጵያውያን ብቻ ነን። መሆን ያለበትም እሱ ነው። ተፎካካሪዎች መግባባት ቢያቅታቸው እንኳን በሃገር ውስጥ ከህዝባቸው ጋር ሆነው መፍትሄውን እንደሚፈልጉ ተስፋየ ነው። ለዚህ ተገዥ የሆነም ከተጨማሪ ሃሳቦቹ ጋር የእኔን ምርጫ ያገኛል። እኛ ተኝተን የአባቶቻችን ገድል ሳይቀር ደምስሠውና አዲስ ታሪክ ፈጥረው እያባሉን ከውጭ ወገኖች መልካም ነገር መጠበቅ ለእኔ ሞኝነት ነው የሚሆነው።

እስከ አሁን ከማውቃቸው ሀገራዊ ምርጫዎች የተማርኩት የውጭ ሃይሎች ለተደረጉት ምርጫወች ከተደረጉ በኋላ እውቅና መንፈግን ነበር። በሚገርም ሁኔታ እኔም ድርጊታቸውን በከፊልም ቢሆን እስማማበትና የእውነትም ይመስለኝ ነበር። አሁን የምታዘበው ግን በፍጹም ተቃራኒውን ነው። ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ የውጭ ሃይሎች ፊትለፊት ጥርሳቸውን እያሳዩ ተግባራቸው ግን ምርጫው የሚሰናከልበትን መንገድ እያሰመሩ እንዳሉ እየታዘብኩኝ ነው። የምርጫውን አካሄድ ታዝበው ቅቡልነት ያለው ምርጫና መንግስት እንዳይኖረን ለማድረግ ሲረባረቡ እየታዘብኩኝ ነው ያለሁት። እስኪ ሌላውን ተውትና ከአሁን ቀደም ያደርጉት እንደነበረው ሁሉ  የምርጫውን ሂደት በገንዘብም ይሁን በሌላ መንገድ የሚደግፉትን ሀገሮች ፈልጓቸው።  ብታምኑም ባታምኑም በዚህ ምርጫ ለመምረጥ የወሰንኩት በዋናነት በዚህ ምክንያት ነው።

እኔ ምርጫን የማየው አንድ የፖለቲካ ፓርቲ በህዝብ ቅቡልነት ባለው መንገድ ሃሳቡን ሸጦ ከምርጫ በኋላ ከህዝብ በተሰጠው ውክልና መሰረት መንግስታዊ መዋቅር ይዞ ሀገር ለመምራትና በተግባር ለመፈተን ዝግጁ የሆነ እንደሆነ ነው።  የምርጫ ሂደቱም ፖለቲካዊ ሃሳቡም ከምርጫ በኋል ያለው ክስተትም ለህዝብ ቅቡልነቱ ወሳኞች ናቸው። ሁሉም ተፎካካሪዎች በዚህ ደረጀ ተስፋ እንድጥልባቸው ሆነው እንዲገኙ ምኞቴ ነው። ሰላማችን፤ኢኮኖሚያችን፡የወጣቶች እጣ ፈንታ፤የውጭ ፖሊሲያችን፤ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ተግባቦቶቻችን በቀሩት ጊዜቶች በቅርበት ለመስማት ዝግጁ የሆንኩበት ወቅት ላይ ነኝ። ለመወስን እንዲመቸኝ።  

ለአሁኑ ግን ጊዜው ሳያልፍ የምርጫ ካርድ ውሰዱ። ከዛም የሚሆነውን አብረን እናያለን። 




One final Thought: What ever you do to succeed,
Showing Up ^ Exposure Matters!!
 It Is the First Key Step Leading You Where You Want to Go

Be bold to embrace It!


Comments

Popular posts from this blog

Current Huawei Ethiopia Telecom Vacancies

                            This job post is already Expired! Send your updated CV to : meseret.lebelo@huawei.com; Previous telecom experience is required. Please specify which domain and job list you want to apply. Do apply on an urgent basis. 

Look Around- Wisdom is Under the Surface

Five years ago, a senior colleague (an African Expat) and I went out for a business trip in to one of the countrysides of Ethiopia to see if the project we used to supervise was going well. In one late afternoon, while we were on the field full of bushes and shrubs, my colleague disappeared from the scene and I was worried that something bad might happen to him given he was a complete stranger with no good grasp of the local language. After a few minutes of up and down searching, I found him safe sitting and talking with a farmer who happened to be around. To my wonder, both were having a great time smiling and chatting drawing the little words we taught to the expat colleague.       Related Read:   Aligning Ethiopian Energy Markets for Innovation and More Jobs Ensuring he was safe, I had to ask him what interested him to leave me and join the farmer in an environment he was not familiar with. His answer was awakening.  You know what, he said to me: This man (the farmer) is a leader in

Tele Birr Opens New Opportunities for Growth-Time to Shape the Business Mindset

  Slowly yet surely, innovation(digital) is taking ground in the Ethiopian market for real. Over the years, reliable and easily accessible payment option has been one of the real bottlenecks to translate innovation in to value especially for digital products and services. tele birr is here now as a real opportunity at Ethiopian youth’s disposal. The business environment has been in clear lack of innovations over the years due to the fact that there were not sufficient incentives to do so in the market place. As witnessed in neighboring countries, mobile money applications such as  tele birr  are real recipes for financial inclusion particularly to the rural mass of the Ethiopian population who would not otherwise be connected to any financial instruments for many years to come. As the financial inclusion fosters across the country as the result of the application of tele birr , increased and new demands emerge for products and services. With an innovative business mindset anchorin

My advise to Ethiopian Youth (Probably My Younger Self)- Live for a Cause Worthy of Your Precious Time

I personaly believe that today's youth is born with tremendous opportunities but with constant distractions. Far and in between, select few decipher the code and navigate the complex journey to their advantage. The large mass are yet to take longer. Back in the days when I was at primary and secondary schools, Temar Lijie was the driving motto. I now know that strong motivation has been steadily waning even if we know eduaction is even far important today and in the future. If we think we do not see the value of knowledge as most does these days, it is time to ask ourselves a better question. Educating ourselves and aquiring the right set of knowledges and skills is far more than a financial metric. Our success and happpines all depends on it. Knowledge continues to be a potential power for change . The only question to ask is whether the formal education is enough to empower us in the work place and in business. As much as there are massess of people wondering how to survive the

For Ethiopian New Graduates & Youth: Defining ICT (Infrastructure) Roles in the Market Place!

      Caption: Google. 👉   If you are like me, read this piece. The schools I went for did not prepare me well for jobs. Over the years, I have to learn everything by myself and the hard way. Over the last few years, I have the pleasure of working with new employees and mentor interns as part of my current role and I came to learn that much has not changed at schools since I left.   Hoping it will help new graduates clarify the job roles and expectation in the industry and tailor their approach to prepare well advance, let me briefly clarify the roles and expertise required in the ICT sector. Bear in mind that this advice focuses more on the infrastructure aspect as opposed to applications. As you know it, business is multidimensional and usually multiple disciplines are needed to run it effectively. For now, I will narrowly focus more on the technology part. Technology itself covers many product lines and evolves quickly and I will approach the subject more broadly.    Life tho

2 High-End Telecom Consultants Required: Telecom Project Integration Management

Note : We no longer guarantee validity of this vacancy. Please directly reachout through the contact listed at the end of the post. Should have at least 15 years of experience in telecom project integration management.    This is an Ethiopia based (local vacancy) and the detail requirements are as follows:   Work experience requirements: Professional skills or knowledge requirements: 1. Have more than 15 years of experience in managing telecom network construction or maintenance projects, have strong communication and coordination management capabilities, and be able to lead related sub-projects or contractors to achieve the objectives according to the overall plan and quality requirements. 2. At least 10 years of experience in project management in the communications industry in Ethiopia or in government management. 1. Familiar with the knowledge and theories of project management domains. PMP certificate is preferred. 2. Have a strong sense of objectives. Be able to take t

My 6 Years Old Son Taught Me a Lesson-----Resilience

Popcorn-Photo Credit- Father To clear the context for a reader in the future, COVID-19 disrupted all of our life style in a way we have never seen before. Almost all countries fall for complete or partial lockdown to contain the spread of the virus. In Ethiopia too state of emergency was declared. Schools at all levels closed. The government allowed non- essential workers to stay home and work from there. Every emergency action including quarantining, testing, isolating, medicating and every recommended preventive measures are being taken since the outbreak of the pandemic has been declared. So much is the same in our home except that I am allowed to work outside given the company I work for is fully operational with the necessary precautionary and preventive measures in force to ensure employees wellbeing.  ads  Any Plan to Travel to Ethiopia ,  Book    with  Afro Experience Your Travel Guide in Ethiopia  Since the schools’ closure order was issued, my only son (Z. Aman) has

Aligning Ethiopian Energy Markets for Innovation and More Jobs

They say ' Necessity' is the mother of 'Invention' and 'Opportunity' is its father.  As in any society, Ethiopia needed cash but its business environment has never been sufficiently oriented that way. The digital apps, plugins or features we browse on a daily basis whether for business or fun are mostly developed by academic researchers or entrepreneurs sponsored and commercialized by market players anywhere else. Why not in Ethiopia?  At the very best, Ethiopian graduates come up with new ideas, concepts and demonstrations every year to serve their academic purposes yet we often do not hear continuation or upscaling of their work to solve societal problems and benefit themselves in financial terms. In my experience, the main reason, if I have to blame, is the lack of commercial orientation of the market in the country. Societal problems are mostly the same across the globe and a software built to solve an Ethiopian problem, for example, can also help solve a

Drink the Last Beer: Based On True story

Phot credit @google By any measure, Ethiopia is a big country be it historical, Natural resource, population wise, geographically or in whatever measure we take in. Sometimes, it is hard to accept the country stays poor (material wise) given the huge potential we sit on. Labor (a fraction of 100 million people), resource (Land, water) and capital , essentially driven from the first two, are the three most important factors required for development, and we have enough of them.  Yet, we remained at the rock bottom in the development ranking. Why?   For example, we proudly claim (rightly so) that Ethiopia is among the top tourism destinations but tourism's contribution to the country's GDP is well below the figure in neighboring Kenya. Given its history, there is no doubt that there happen to be foreigners, intellectuals, who explored the country upside down and understands it well more than the nationals think we know our country and ourselves.   There is no question that the lik

ጥምቀትን በምስል : Epiphany In Pictures!

11 ጥር 2013 ዓ.ም   ኢትዮጵያዊያን በዛሬው ዕለት የጥምቀት በዓልን እንደተለመደው በደመቀ ሁኔታ ሲያከብሩ ዉለዋል። በጎንደርና በላሊበላ እንዲሁም በሌሎች ከተሞች የበዓሉ አከባበር ከብዙ በጥቂቱ የሚከተለውን ይመስል ነበር።  ስለበአሉ የበለጠ ማወቅ ከፈለጉ የሚከተለውን ሊንክ ተጭነው ያንብቡ። Ethiopians Celebrated Epiphany/Timket colorfully as expeted and below are sample pictures taken in the event.   Click the link below to read more about the holiday.  Link:   Ethiopia Prepares for Its Own Gena and Timket Celebrations ምስሎቹና ቪዲዎው ከሶሻል ሚዲያ ነው የተወሰዱት።